• የየካቲት 14 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
    Feb 21 2025
    የኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ባለሥልጣናት በተከታታይ መገደላቸዉ -የነዳጅ እጥረትና የዋጋ ንረት በአማራ ክልል የትግራይ የጤና አገልግሎት የገጠመዉ ፈተና ተግዳሮት የገጠመው የዩክሬን ሰላም አስከባሪ
    Show more Show less
    17 mins
  • የሐሙስ የካቲት 13 ቀን፣ 2017 ዓ.ም ዜና መጽሄት
    Feb 20 2025
    ገሃድ የወጣው የኢትዮጵያ እና ኤርትራ ግንኙነት መሻከር፤ የአንድ ዓመት የሥራ ጊዜ የተራዘመለት የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን ከጋዜጠኞች ጋር የጥያቄና መልስ መርኀግብር ማካሄዱ፤ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ለድርብ ሕገወጥ ቀረጥ መጋለጥ እንዲሁም ጋምቤላ ክልል ኮሌራ መከሰቱን የሚመለከቱ ዘገባዎችን የዜና መጽሔት ይዟል።
    Show more Show less
    18 mins
  • የየካቲት 12 ቀን 2017 የዜና መፅሔት
    17 mins
  • የየካቲት 11 ቀን፣2017 የዜና መጽሔት
    Feb 18 2025
    ውዝግብ ያጠላበት የህወሃት ምሥረታ 50ኛ ዓመት በዓል።የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሥራ ዘመን ለአንድ ዓመት ተራዘመ ።በጅማ ዞን ጌራ ወረዳ ሰዎችን ያፈናቀለው ግጭት።የአውሮፓና ብርታኒያ መሪዎች ስብሰባ በፓሪስ
    Show more Show less
    19 mins
  • የየካቲት 10 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
    Feb 17 2025
    በአፍሪቃ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ የተዳሰሱ ዋና ዋና ጉዳዮች በአማራ ክልል የዳኞች ያለመከሰስ መብት የሕግ ማዕቀፍ ማግኘት ጅቡቲ የአፍሪቃ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሆና የመመረጥዋ አንድምታ በጋምቤላ ኮሌራ መሰል በተባለ በሽታ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አልፏል
    Show more Show less
    20 mins
  • የዐርብ የካቲት 7 ቀን፣ 2017 ዓ.ም ዜና መጽሄት
    16 mins
  • የሐሙስ የካቲት 6 ቀን 2017 ዓ/ም የዜና መፅሄት
    Feb 13 2025
    DW Amharic/ የዛሬው የዜና መፅሄት «አፍሪቃ ኅብረት እንደ ስሙ አሕጉሩን በሕብረት ያስተሳስር ይሆን? በዚህ ዓመት በኦሮሚያ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎች ሙሉ በሙሉ ወደ ቄያቸው ይመለሳሉ መባሉ፤ እንዲሁም የመንገድ ልማት ጥያቄ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል -የጀርመን መራጮች ማንን ሊመርጡ ተዘጋጁ?የሚሉ ዘገባዎችን አካቷል።ይቀርባሉ።
    Show more Show less
    19 mins
  • የየካቲት 5 ቀን 2017 ዜና መፅሔት
    Feb 12 2025
    ቀዳሚዉን የዓለም ዜና በሚከተለው የዜና መጽሔት -የአማራ ክልል ምክርቤት ጉባኤና የነዋሪዎች አስተያየት -ፖለቲከኛ ልደቱ አያሌ«ሀገሪ እንዳልገባ ተከለከልኩ» ማለታቸው -የትርንስፓረንሲ ኢንተርናሺናል የ2024 ዓ.ም. ዘገባ እንዲሁም የጀርመንዋ ከተማ ማግድቡርግ ነዋሪዎች ስለ መጪው የጀርመን ምርጫ የሰጡት አስተያየት ተካተዋል።
    Show more Show less
    18 mins